አከፋፋይ ይሁኑ
በሰሜን ሸዋና በአማራ ክልል ከእኛ ጋር የሚሠሩ አከፋፋዮችና የግብርና ግብዓት መሸጫዎችን እንፈልጋለን።

የምንፈልገው ዓይነት
- በሰሜን ሸዋ ወይም በአማራ ክልል ውስጥ ሕጋዊ ንግድ የሚያካሂዱ።
- መኖን በደረቅና ንጹሕ ቦታ ማከማቸት የሚችሉ።
- ከዶሮ አርቢዎችና ከኅብረት ሥራ ማህበራት ጋር ግንኙነት ያላቸው።
- የሸጡትንና የቀረውን በመዝገብ መያዝ የሚችሉ።
ገና ስላልጀመርን ስለ ዋጋ፣ ስለ ኮሚሽን ወይም ስለ ውል ሁኔታ አሁን ምንም አልወሰንም። አስቀድመው ካመለከቱ ግን ሲወሰን በቅድሚያ እናወያይዎታለን።